|
የአዳማ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ለመማር ማስተማር አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች በ2003 ዓ.ም የበጀት ዘመን በአዲሱ የመንግሥት የግዥ መዋቅር የሥራ ሂደት /Purchasing Structure/ መሰረት 1. የጽህፈት መሣሪያዎችን እና ኦርጅናል የኮምፒውተርና ፎቶ ኮፒ ቀለሞች 2. አላቂ የጽዳት እቃዎችንና ቁሳቁሶችን እና ቋሚ የቢሮ እቃዎችን 3. የተለያዩ የመኪና እንዲሁም የሞተር ሳይክል መለዋወጫዎች እና ጎማዎች 4. የኤሌክትሮኒክስ የኤሌክትሪሲቲ እና ICT እቃዎችን 5. የኮምፒውተርና የማሽን ጥገና 6. ለሆቴል ሰርቪስ ዲፖርትመንት የምግብ እህል ጥራጥሬ አትክልትና ፍራፍሬ 7. የተለያዩ የፀጉር ቤት እቃዎችን 8. የእንጨት ሥራና ለብረታ ብረት ሥራ የሚውሉ እቃዎችን 9. የተለያዩ የኮንስትራክሽን ማስተማሪያ የሚያገገለግሉ ማሽኖችና መለዋወጫዎች እና ማቴሪያሎችን እና ሌሎችም በጨ
|
|||
|
|||
|
Status: Closed | Views: 318
|
|||
|
Company(Organization) Detail
|
|||